.

ፖሊስ ኮሚሽን ዌብሳይት ተመርቆ ስራ ጀመረ

ፖሊስ ኮሚሽን ዌብሳይት ተመርቆ ስራ ጀመረ

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለህብረተሰቡ እየሰጠ ያለውን የፖሊስ ስራ አገልግሎት የበለጠ ዘመናዊ ለማድረግ በቅርቡ ዌብሳይት ከፍቶ በማስመረቅ አገልግት መስጠት ጀምሯል፡፡ ዌብሳይት የአንድ ተቋም የመረጃ ዴስክ ነው፡፡ ተጨማሪ

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምስረታ አጭር ታሪክ

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምስረታ አጭር ታሪክ

10የኦሮሚያ ክልል ከትግራይ ክልል በስተቀር ከተቀሩት ክልሎች ሁሉ ጋር የምትዋሰን ሲሆን የመሬት ስፋቷ 363,136 እስኩዌር ኪሎ ሜትር የሆነ፣ በ 20 ዞኖች፣ 16 የከተማ መስተዳድሮች፣ 349 ወረዳዎች እና 7,262 ቀበሌዎች የተዋቀረች እንዲሁም ከ 35 ሚሊዮን በላይ የሆነ የህዝብ ብዛት በውስጧ የሚኖርባት ናት፡፡ ስለ ክልላችን ይህን ያህል ካልን ወደዚህ ፅሑፋችን ዋናው መነሻ ሐሳብ አብረን እንሸጋገር፡፡ መልካም ንባብ! ተጨማሪ

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ አመሰራረት

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ አመሰራረት

የሀገራችን ብሔር እና ብሔረሰች ባለፉት ስርዓቶች ውስጥ ይደርስባቸው የነበረውን ጭቆና ለማስወገድ ባደረጉት መራራ ትግል እና በከፈሉት አኩሪ መስዋዕትነት የአምባገነኑን ደርግ ስርዓት ግንቦት 20 ቀን 1983ዓ.ም መደምደሚያውን አግኝቶ አንድነት፣ እኩልነት እና ዲሞክራሲ የሚያብብባት ሀገር ተመስርቶ መደበኛ ስራውን ሲጀምር የመንግስት መዋቅር በፌደራል እና ክልል ደረጃ በመከፋፈል እንዲመሰረት ተደርጓል፡፡ www.oromiapolicecollege.gov.et

የኮሚሽኑ ተልዕኮ

የኮሚሽኑ ተልዕኮ

ለህዝብ ታማኝነት እና ወገናዊነት ያለው የፖሊስ ኃይል፣ በብቃት ዘመናዊ ሆኖ ህዝብን አሳትፎ ወንጀልን የሚከላከል፣የሚመረምር፣ ሕገ-መንግስትንና የህጎችን የበላይነት አክብሮ በማስከበር አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሠላም እንዲረጋገጥ ማድረግ ነው፡፡ ተጨማሪ

ስራዎቻችን

ማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ

ወንጀል መከላከል

የወንጀል ምርመራ

የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ

ትራፊክ

አስታዬታችሁ

Go to top